አራት መሠረታዊ አዕማድ የተዘረጋላቸው አዳዲስ መተግበሪያዎች
ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia አራት መሠረታዊ አዕማድ የተዘረጋላቸው አዳዲስ መተግበሪያዎች በኢትዮጵያ እየተካሄደ ባለው የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ ውስጥ የድርሻውን ለመወጣት የተቋቋመው «ኦርቢክስ ቴክኖሎጂስ» ከተሞችና አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን በአንድ የተቀናጀ የዲጂታል ሥነ ምኅዳር ውስጥ ለማያያዝ የሚያስችሉ አራት ዋና ዋና የቴክኖሎጂ አዕማድን (ዓምዶችን) አበልድጎ ወደ ሥራ አስገብቷል። በኦርቢክስ ቴክኖሎጂስ መሥራችና ሥራ አስፈጻሚ ሥዩም ተስፋይ አገላለጽ፣ ከሁለት ዓመታት በፊት በአራት ወጣቶች የተመሠረተው ይህ ድርጅት፣ የተለያዩ አገልግሎቶችን በተበታተ
ሁሉንም ይመልከቱ — ethiopianreporter.com →ከአገሪቱ ቀዳሚ የዜና ክፍሎች የተሰበሰበ። እያንዳንዱ ዜና ወደ ዋናው ምንጭ ያገናኛል።







